
ባሕር ዳር: ጥር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በመድረኩ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል።
የዜጎችን የመኖሪያ ቤት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት እና የከተማ እና የገጠር የኑሮ ደረጃን የሚያዘምን የልማት ስትራቴጂ ተቀርጾ ወደ ተግባር ተገብቷል።
ውይይቱ ይህንን ስትራቴጂ የሚያስጀምር የንቅናቄ መድረክ ነው።
ዘጋቢ፦ዋሴ ባየ
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
