“ይኽን ትውልድን በአዲስ ብርሃን ነው የምመለከተው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

10

 

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ “የምሁራን ሚና ለሀገራዊ ብልጽግና” በሚል ርዕስ የጥናታዊ ጽሁፍ አቅርበዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይኽን ትውልድን በአዲስ ብርሃን ነው የምመለከተው። ተስፋ ይሰጠኛል። ብዙዎቹ የትውልዱ ልጆች በልዩ ሁኔታ ብሩህ ናቸው ብለዋል።

ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው የመገንዘብ አቅማቸው ከቀዳሚ ትውልዶች በጉልህ ሁኔታ የተለየ ሆኖ ይታያል ነው ያሉት።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየሃይማኖት አባቶች ግጭቶችን ለማውገዝ አደባባይ ወጥተዋል።
Next article“ዘላቂ ሰላምን እና ልማትን ለማረጋገጥ ሕዝቡ ፅንፈኞችንና ተላላኪወችን የሚሸከምበት ትክሻ እንደሌለው በሕዝባዊ የውይይት መድረኮች አረጋግጧል ” የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት