“የኢትዮጵያ እና ሕንድ የረጅም ጊዜ ታሪካዊ ግንኙነት ተጠናክሮ ይቀጥላል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

3
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 8/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እና ሕንድ ያላቸው የረጅም ጊዜ ታሪካዊ፣ ባሕላዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሕንዱ አቻቸው ናሬንድራ ሞዲ ኢትዮጵያን ዳግም እንደሚጎበኙ ያላቸውን ተስፋ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል።
ይህ ጉብኝት በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ዘላቂ የሁለትዮሽ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግራል ተብሎ ይጠበቃል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous articleሰላም የሚያደፈርሱ አካላትን እናቶች ሊመክሩ ይገባል።
Next articleትምህርት ቤቶችን በጥራት በመገንባት ደረጃቸውን ማሻሻል ያስፈልጋል።