‎‎”የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች” ሕዝባዊ የውይይት መድረክ በአርባ ምንጭ እየተካሄደ ነው።

13
“የጉባ ብስራቶች፣ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች” በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ የውይይት መድረክ በአርባምንጭ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።
የውይይት መድረኩ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጄነራል ታዜር ገብረእግዚአብሔር በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል።
በውይይት መድረኩ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች፣ ምሁራን፣ የጋሞ አባቶች፣ የሃይማኖት መሪዎች እና ከሁሉም የኅብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ ተወካዮች እየተሳተፉ ነው።
Previous articleየደሴ ከተማ ነዋሪዎች ከፌደራል እና ከክልል ከፍተኛ መሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው።
Next article“የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋት”በሚል መሪ ሃሳብ ሕዝባዊ ውይይት በሸገር ከተማ አስተዳደር ተጀምሯል።