20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል በሆሳዕና ከተማ እየተከበረ ነው፡፡

12
ባሕር ዳር: ኅዳር 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል በሆሳዕና ከተማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት እየተከበረ ነው፡፡
በዓሉ “ዴሞክራሲያዊ መግባባት፤ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ መልዕክት እየተከበረ ነው፡፡
በበዓሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)፣ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍድር ቤት ፕሬዚዳንት ቴዎድሮስ ምህረት፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የክልል ርእሳነ መስተዳድሮች፣ አፈ ጉባኤዎች፣ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሆሳዕና ከተማ እየተከበረ ነው፡፡
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous article‘’የተኩስ ድምፅ ሰልችቶናል’’ የደቡብ ወሎ ዞን ነዋሪዎች
Next articleጅማ የ21ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል አዘጋጅ ኾና ተመረጠች፡፡