ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በራይላ ኦዲንጋ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ። 

18

ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በቀድሞው የኬኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል።

 

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት በቀድሞው የኬኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋ ሕልፈት የተሰማኝን ሀዘን በኢትዮጵያ መንግሥት ስም እገልጻለሁ ብለዋል።

 

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

👇👇👇

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

 

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየሕግ የበላይነትን ለማስከበር የፖሊስ ተቋምን መቀላቀላችሁ የሚያስመሰግናችሁ ተግባር ነው። 
Next articleከነበረው ንቅናቄ በላይ ጥረት በማድረግ የወባ በሽታን መከላከል ይገባል።