የሠንደቅ ዓላማ ቀን በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ሥነ ሥርዓቶች ተከበረ።

12
አዲስ አበባ: ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 18ኛው የሠንደቅ ዓላማ ቀን በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ሥነ ሥርዓቶች ተከብሯል።
ቀኑ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የከተማዋ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር፣ የምክር ቤት አባላት፣ የጥንታዊ ጀግኖች አርበኞች፣ የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላት እና ሌሎች የጸጥታ አካላት በተገኙበት በዓድዋ ድል መታሰቢያ በድምቀት ተከብሯል።
ዘጋቢ:- ኢብራሒም ሙሐመድ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous article18ኛው የሠንደቅ ዓላማ ቀን በደብረ ታቦር ከተማ ተከብሯል።
Next article“በሀገራችን ሉዓላዊነት እና በሠንደቅ ዓላማችን ክብር ላይ አንደራደርም” ሌተናል ጀኔራል መሐመድ ተሰማ