ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የልማት ሥራዎችን ለመጎብኘት ጅግጅጋ ገብተዋል።

4
ባሕር ዳር: መስከረም 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና አደም ፋራህን ጨምሮ ሌሎች የመንግሥት ኃላፊዎች ጋር ጅግጅጋ ከተማ ገብተዋል።
ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው በቆይታቸው በክልሉ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ይጎበኛሉ ተብሏል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous articleየሕግ የበላይነትን ማረጋገጥ የፍትሕ ተቋማት የቀጣይ ትኩረት ነው።
Next article” መንግሥት በመወጣጫ መደርመስ ምክንያት ባጋጠመዉ አደጋ በደረሰዉ ጉዳት የተሰማዉን ጥልቅ ኀዘን ይገልጻል” የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት