ዜናአማራ የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ጳጉሜ 4 “የማንሰራራት ቀን”ን በመሠረተ ልማት ጉብኝት እያከበረ ነው። September 9, 2025 16 ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጉብኝቱ የ8 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር የአስፓልት መንገድን ጨምሮ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን ያካትታል። የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማውን ጨምሮ የከተማ አሥተዳደሩ መሪዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የጉብኝቱ ተሳታፊ ናቸው። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:የኢትዮ -ፈረንሳይ የቴክኖሎጅ ፈጠራ ፎረም በአዲስ አበባ ተካሄደ።