ዜናአማራ “የጽናት ቀን” በወልድያ ከተማ አሥተዳደር ተከበረ። September 6, 2025 17 ወልድያ: ጳጉሜን 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር አቀፍ ደረጃ “የጽናት ቀን” ኾኖ የተሰየመው የ2017 ዓ.ም ጳጉሜን 01 በወልድያ ከተማ አሥተዳደር በልዩ ልዩ ትርዒቶች ታስቧል። የኢትዮጵያን ሕዝብ መዝሙር በመዘመር እና ለሰንደቅ ዓላማ ክብር በመስጠት ነው ዕለቱ የታሰበው። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:የፌዴራል መንግሥት የ100 ቀናት የመንግሥት የሥራ አፈጻጸም እየገመገመ ነው።