“የጽናት ቀን” በባሕር ዳር ከተማ እየተከበረ ነው።

7
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጽናት ቀን “አንድነታችን የጽናታችን ዋስትና ነው” በሚል መሪ መልዕክት በባሕር ዳር ከተማ እየተከበረ ይገኛል።
በበዓሉ የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስ፣ የክልሉ የፖሊስ አባላት፣ የአድማ መከላከል ፖሊስ እና የሚሊሻ አባላት እንዲሁም የከተማዋ ነዋሪዎች ታድመዋል።
ዘጋቢ:- ሙሉጌታ ሙጨ
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous articleብቁ እና ተወዳዳሪ ባለሙያ እና መሪ መፍጠር ያስፈልጋል።
Next articleለሀገራችን ሁለንተናዊ ሰላም በጽናት ዘብ እንቆማለን።