ዜናአማራየእለቱ አበይት ዜና “የጽናት ቀን” በባሕር ዳር ከተማ እየተከበረ ነው። September 6, 2025 50 ባሕር ዳር: ጳጉሜን 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጽናት ቀን “አንድነታችን የጽናታችን ዋስትና ነው” በሚል መሪ መልዕክት በባሕር ዳር ከተማ እየተከበረ ይገኛል። በበዓሉ የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስ፣ የክልሉ የፖሊስ አባላት፣ የአድማ መከላከል ፖሊስ እና የሚሊሻ አባላት እንዲሁም የከተማዋ ነዋሪዎች ታድመዋል። ዘጋቢ:- ሙሉጌታ ሙጨ ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:የተሻለ የትምህርት ጥራት ለማምጣት ደረጃውን የጠበቀ ትምህርት ቤት መገንባት ያሥፈልጋል።