
አዲስ አበባ: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በምታስተናግደው 38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመታደም ነው የታንዛኒያ ፕሬዝዳንት ሳሚያ ሱሉሁ አዲስ አበባ ገብተዋል።
የታንዛኒያ ፕሬዝዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ፕሬዝዳንቱም ለተደረገላቸው አቀባበል ምሥጋና አቅርበዋል።
ዘጋቢ፦ ሰለሞን አሰፌ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!