
አዲስ አበባ: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ በ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል።
ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የቱሪዝም ሚኒስትሯ ሰላማዊት ካሳ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀናት ይካሄዳል።
ዘጋቢ፦ ሰለሞን አሰፌ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!