የሰላም አስከባሪና የሚሊሻ አባላት የአካባቢያቸውን ሰላም ለማስጠበቅ ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ።

45

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሞረትና ጅሩ ወረዳ እና የእነዋሪ ከተማ አሥተዳደር ለተከታታይ ቀናት ሲያሠለጥናቸው የነበሩ የሰላም አስከባሪና የሚሊሻ አባላትን አስመርቋል።

ተመራቂዎች የአካባቢያቸውን ሰላም ለማስጠበቅና ኅብረተሰቡ ልማት ላይ ትኩረቱን አድርጎ ከድህነት እንዲላቀቅ የበኩላችንን አስተዋፅኦ እናበረክታለን ብለዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየደሴ ከተማን ታሪክ የሚመጥኑ የልማት ሥራዎች እየተከናወኑ መኾናቸውን የትራንስፖርትና ሎጅስቲክ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ.ር) ተናገሩ።
Next articleበፎገራ ወረዳና ወረታ ከተማ አሥተዳደር ሲሰጥ የነበረው የሚሊሻ ሥልጠና ተጠናቀቀ።