በአለፋ ወረዳ የመንግሥት ሰራተኞች የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው።

17

ባሕር ዳር: ሐምሌ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በአለፋ ወረዳ የመንግሥት ሰራተኞች ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው።

“ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ ባለው የመንግሥት ሰራተኞች የሰላም ኮንፈረንስ በክልሉ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ እየመከረ መኾኑን ከዞኑ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን መምሪያ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleወጣቶች በሀገራዊ ምክክሩ ሚናቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ።
Next articleበአይከል ከተማ አስተዳደር የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው።