የዒድ አል አድሃ (ዓረፋ) በዓልን ሕዝበ ሙስሊሙ በአዲስ አበባ ስቴዲዮም ተሰባስቦ እያከበረ ነው።

22

አዲስ አበባ፡ ሰኔ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ እየተከበረ የሚገኘውን 1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሃ (ዓረፋ) በዓል በስግደት እና በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ይከበራል።
በዓሉን ሕዝበ ሙስሊሙ ከማለዳው ጀምሮ በአዲስ አበባ ስቴዲዮም በመሰባሰበ እያከበረው ይገኛል።
ተጨማሪ መረጃ እናደርሳለን።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የዒድ አል አድሃ (ዓረፋ) በዓልን ስናከብር የሀገራችንን ክብር እና የሕዝባችንን አንድነት የሚያጠናክር እንዲሆንልን ከልብ እመኛለሁ” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
Next article1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል በባሕር ዳር ከተማ እየተከበረ ነው።