1ሺህ 445ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በባሕር ዳር ከተማ እየተከበረ ነዉ።

27

ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ዶክተር ሼህ መሐመድ ከማል በዓሉን አስመልክተው ታሪካዊ አመጣጡን ድዓዋ በማድረግ አስጀምረዋል። ዶክተር ሼህ መሐመድ እንዳሉት “ዒድ የደስታ ቀን ነው፤ ሰዎችም በዚች ቀን ከወንጀላቸው ነጻ ኾነው የሚደሰቱበት ቀን ነው” ብለዋል፡፡

ሼህ መሐመድ አክለውም በዒድ አልፈጥር የጾሙ ሰዎች የሚፈቱበት ቀን ወይም ፈተው የሚደሰቱበት ቀን ነውና ብለዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article1ሺህ 445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው።
Next article1445 ኛው ኢድ አልፈጥር በዓል በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሄረሰብ አሥተዳደር በከሚሴ ከተማ እየተከበረ ነው።