ዜናአማራ በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ውስጥ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው። April 8, 2024 25 ከሚሴ: መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር የተለያዩ አካባቢዎች የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው። የድጋፍ ሰልፋ በአርጡማ ፋርሲ ወረዳ እና በጨፋ ሮቢት ከተማም የልማት ሥራዎችን በሚደግፉ የተለያዩ መልእክቶች ታጅቦ እየተካሄደ ነው። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:የማዕከላዊ ጎንደር ዞን በበጋ መስኖ ልማት 4 ነጥብ 3 ሚሊዮን ኩንታል ምርት…