የገዳሪፍ ክፍለ ግዛት ልዑክ በባሕር ዳር ፋብሪካዎችን እየጎበኘ ነው፡፡

111

በሱዳን ገዳሪፍ ግዛት የፖሊስ ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል አብደላ ሀሰን የተመራ ልዑክ በባሕር ዳር የአማራ ፖይፕ ፋብሪካን እየጎበኘ ነው።

የልዑካን ቡድን አባላቱ ከትናንት በስቲያ ነበር ወደ አማራ ክልል የገቡት፡፡ ትናንት የወረታ ደረቅ ወደብ የምረቃ መርሀ ግብር ላይ መታደማቸውም ይታወሳል፡፡

ወደቡ ለሰሜን እና ሰሜን ምዕራብ የኢትዮጵያ ክፍል አስመጭና ላኪዎች ምቹ የንግድ እንቅስቃሴ አማራጭ እንደሚሆን የታመነበት ነው፡፡

በኪሩቤል ተሾመ

Previous articleያልዘመነው የቱሪዝም ዘርፍ ዜጎች ይበልጥ እንዳይጠቀሙ አድርጓል፡፡
Next articleበቶክዮ ኦሎምፒክ ሀገሪቱ የለመደችውን ድል ለማስመዝገብ በርትቶ መሥራት እንደሚገባ ፕሬዝዳንቷ መልዕክት አስተላለፉ፡፡