ዜናኢትዮጵያ የጤና ሚኒስቴርና ተጠሪተ ቋማቱ በአዲስ አበባ በመስቀል አደባባይ ነጻ የጤና ምርመራ እየሰጡ ነው። September 6, 2023 31 ባሕር ዳር: ጳጉሜን 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ እየተከበረ ያለውን የአገልጋይነት ቀን በማስመልከት የጤና ሚኒስቴርና ተጠሪተ ተቋማቱ በአዲስ አበባ በመስቀል አደባባይ ነጻ የጤና ምርመራ እየሰጡ መሆኑን ኢፕድ ዘግቧል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:"በሀረሪ ክልል የቱሪዝም ዘርፉን የሚያጎለብቱ የኢንቨስትመንት ልማት ሥራዎች…