
በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ነው በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ያወጀው።
በጉዳዩ ላይ የፍትሕ ሚኒስትሩ ዶክተር ጌዴዎን ጢሞቴዎስ የሰጡት ሙሉ መግለጫ።
[pdf-embedder url=”https://www.amharaweb.com/wp-content/uploads/2021/11/የአስቸኳይ-ጊዜ-አዋጅ-ቁጥር-5_-2014-v2.pdf” title=”የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 5_ 2014 v2″]