ባሕር ዳር ገና በጥዋቱ በኢትዮጵያዊ ወኔ እና እልህ ተሞልታለች።

159
ባሕር ዳር ገና በጥዋቱ በኢትዮጵያዊ ወኔ እና እልህ ተሞልታለች።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 21/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያን ለማዳን እዘምታለሁ በሚል በባሕር ዳር የክልሉ መንግሥት ያስተላለፈውን የክተት ጥሪ በመቀበል ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
“ለበጎ ከሆነ ለቁም ነገር ጉዳይ
ጎረቤት ወዳድ ነን እንግዳ ተቀባይ
ግን ሀገራችንን ክፉ የሚመኛትን
ጀግና ነን ልጇቿ አንወድም ጥቃትን” እያሉ ነው።
በታዘብ አራጋው
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
Previous article“አባቶች የሀገራቸውን ዳር ድንበር ለማስጠበቅ በጋራ ይሠሩ እንጂ ከመካከላቸው ባንዳዎች አልጠፉም ነበር፤ የእነዚያ ባንዳዎች ልጆች ናቸው ዛሬም ሉዓላዊነቷን አስከብራ የኖረች ሀገር ለማፍረስ የመጡት፤ ወጣቱ ይኽን መረዳት አለበት” የአማራ ክልል ጀግኖች አርበኞች ማኅበር
Next articleሕዝቡ የህልውና ዘመቻውን እንዲቀላቀል መንግሥት ያስተላለፈውን የክተት ጥሪ የፖለቲካ ፓርቲዎቹ በሙሉ ልብ እንደሚቀበሉት የተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አስታወቀ፡፡