ክፍት የስራ ቦታ በድጋሜ የወጣ የዜና ወኪል ቅጥር ማስታወቂያ May 14, 2021 1566 የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በተለያዩ የሀገረቱ ክልሎች ስማቸው ከታች በሰንጠረዡ በተዘረዘሩት ከተሞች የዜና ወኪል ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን/መስፈርት/ ከሚያሟሉት ውስጥ በፍሊራንስ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ ተዛማች ዜናዎች:"ካርዳችን ይመራናል ለምንለው አካል ድምጻችንን የምንሰጥበት ነው" የደሴ ከተማ ነዋሪዎች