ዜናኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያልተረጋገጠ መረጃ የሚያሰራጩ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አሳሰበ፡፡ November 12, 2020 1066 ባሕር ዳር፡ ኅዳር 03/2013 ዓ.ም (አብመድ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በይፋዊ ገጹ መልዕክት አስተላላፏል፡፡ “እውቅና ያላቸውን ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጨምሮ ሁሉም ግለሰብ በወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ በመሬት ላይ ያለውን እውነታ የማያንፀባርቅና ያልተረጋገጠ መረጃ ከማሰራጨት እንዲቆጠቡ እናሳስባለን” ብሏል፡፡ ተዛማች ዜናዎች:🚀 ቀጣሪ ድርጅቶችን እና ተመራቂዎችን በማገናኘት የሥራ ዕድል መፍጠር ወሳኝ መፍትሔ ነው። ✨