አትሌቲክስዜና ኢትዮጵያ በሴቶች ግማሽ ማራቶን ውድድር የብር ሜዳሊያ አገኘች። By Walelign Kindie - March 22, 2024 0 319 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ባሕር ዳር: መጋቢት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በጋና እየተካሄደ ባለው 13ኛው የመላው አፍሪካ ጨዋታዎች በሴቶች ግማሽ ማራቶን አትሌት ዘውዲቱ አደራው 2ኛ በመውጣት ለኢትዮጵያ የብር ሜዳሊያ አስመዘገበች። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!