ባሕር_ዳር: ሰኔ 24/2018 ዓ.ም
በ2026 የዓለም ዋንጫ ያገኙትን ውጤት ተከትሎ እስከ አሁን ስምንት አሠልጣኞች ተሰናብተዋል፡፡
ውጤት ርቋቸው ከያዙት ብሔራዊ ቡድን የተሰናበቱ አሠልጣኞችን ስንመለከት፦
👉 አሠልጣኝ ሳብሪ ላሙቺን፦ ከቱኒዝያ ብሔራዊ ቡድን
👉 አሠልጣኝ ሚሮስላቭ ኮውቤክ፦ ከቼክ ሪፐብሊክ ብሔራዊ ቡድን
👉 አሠልጣኝ ሚዩንግ ቦ ሆንግ፦ ከደቡብ ኮሪያ ቡድን
👉 አሠልጣኝ ስቲቭ ክላርክ፦ ከስኮትላንድ ብሔራዊ ቡድን
👉 አሠልጣኝ ሮናልድ ኩመን፦ ከኔዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን
👉 አሠልጣኝ ሴባስቲያን ቤካቼቼን፦ ከኢኳዶር ብሔራዊ ቡድን
👉 አሠልጣኝ ማርሴሎ ቤልሳ- ከኡራጓይ እና አሠልጣኝ ሁጎ ብሩስ- ከደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ ቡድን የለቀቁ አሠልጣኞች ናቸው።
እንደ ኤስፒኤን፣ ቢቢሲ፣ ስካይ ስፖርት እና ዘቴሌግራፍ መረጃ የዓለም ዋንጫው በቀጣይ ጨዋታዎች የሚገኙ ውጤቶችን ተከትሎ ስንብት ሊደርሳቸው የሚችል አሠልጣኞች እንደሚኖሩም ይጠበቃል።
#አሚኮ_ዜና #ስፖርት
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!።



