የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት ብሔራዊ ቡድን ለፍጻሜ ሳይደርስ ቀረ።

0
59
ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የሴካፋ ውድድር የኢትዮጵያ ወጣት ቡድን በዩጋንዳ 3 ለ 0 ተሸንፏል።
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ኬንያን በደረጃ ጨዋታ ማሸነፍ ይጠበቅበታል።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here