ሀገር ውስጥ ስፖርትአትሌቲክስኢትዮጵያዜና 25ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የ10 ኪ.ሜትር የጎዳና ውድድር የአትሌቶች ውድድር እየተካሄደ ነው። By kaleab Wasie - November 23, 2025 0 42 FacebookTwitterPinterestWhatsApp በውድድሩ ከ500 በለይ አትሌቶች ተሳታፊ ናቸው። ውድድሩን ቀዳሚ ሆነው ለሚያጠናቅቁ አትሌቶች የ400ሺ ብር ሽልማት ይበረክታል።