👉 5ሺሜትር
ቢኒያም መሀሪ፣ ኩማ ግርማ እና ሀጎስ ገ/ህይወት ሲኾኑ ተጠባባቂ መዝገቡ ስሜ ሆኗል።
👉10 ሺ ሜትር
– ዬሚፍ ቀጄልቻ፣ በሪሁ አረጋዊ እና ሰለሞን ባረጋ። ተጠባባቂው ቢንያም መሀሪ
👉ማራቶን
ደሬሳ ገለታ ፣ ታደሰ ታከለ እና ተስፋዬ ድሪባ። ተጠባባቂ ጭምዴሳ ደበሌ
👉3ሺ ሜትር መሠናክል
– ሳሙኤል ፍሬው፣ ለሜቻ ግርማ እና ጌትነት ዋለ። ተጠባባቂ አብርሃም ስሜ
👉1500 ሜትር
መለሠ ንብረት፣ ኤርሚያስ ግርማ እና ወገኔ አዲሱ። ተጠባባቂ አብዲሳ ፈይሳ
👉800 ሜትር
ዮሀንስ ተፈራ እና ጄኔራል ብርሃኑ
👉እርምጃ
ምስጋና ዋቁማ ኾነው መመረጣቸውን ፌዴሬሽኑ አሳውቋል።