የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ሙሉጌታ ከበደ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።

0
128

ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እና ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ለረጅም ዓመታት በስኬት የዘለቀው ሙሉጌታ ከበደ ባጋጠመው ህመም ምክንያት በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ዛሬ ሕይወቱ ማለፉ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አሳውቋል፡፡

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here