አትሌቲክስዜና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በስፔን ሳንታ ፖሎ ግማሽ ማራቶን በሁለቱም ፆታዎች አሸነፉ። By Walelign Kindie - January 22, 2024 0 249 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ባሕር ዳር: ጥር 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በስፔን ሳንታ ፖሎ ግማሽ ማራቶን በሁለቱም ፆታዎች አሸንፈዋል። በወንዶች አንድአምላክ በልሁ እና ብረሃኑ ወንድሙ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃን ይዘው ሲያጠናቅቁ በሴቶች ደግሞ ዘውዲቱ አደራው አንደኛ ስተወጣ ትዕግስት አያሌ በሦስተኛነት አጠናቅቃለች። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!