ማንችስተር ዩናይትድ ቤልጂየማዊውን የ29 ዓመት የአስቶን ቪላ አማካይ ዩሪ ቴሊማንስን ለማስፈረም ከስምምነት ላይ መድረሱን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
ማንችስተር ዩናይትድ በ35 ሚሊዮን ፓውንድ የውል ማፍረሻውን ከፍሎ ለማስፈረም ከስምምነት ላይ መድረሱ ነው የተነገረው።
አሁን ላይ ሁሉም ወገኖች ዝውውሩን ለማጠናቀቅ ጥረት እያደረጉ መኾኑ የተነገረ ሲኾን ተጫዋቹ ነገ በካሪንግተን ተገኝቶ የሕክምና ምርመራውን እንደሚያደርግ ይጠበቃል።
በአድኖ ማርቆስ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!



