“እውነተኛውን የሀገራችን ለውጥ የሚመራው የራሳችን ጽናት፣ ፈጠራ እና የሥራ ትጋት ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ በምሥራቅ ሸዋ ዞን የነበረን ጉብኝት በክረምት የስንዴ...

የመድኃኒት አቅርቦት ችግርን ለመፍታት በትኩረት እየተሠራ ነው።

ሰቆጣ: ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የዋግ ኽምራን እና የአጎራባች ወረዳዎችን በጤናው ዘርፍ እያገለገለ የሚገኘው ተፈራ ኃይሉ መታሰቢያ ጠቅላላ ሆስፒታል ካሉበት ችግሮች ውስጥ የመድኃኒት እጥረት...

“የታጠቁ ኃይሎች ከልብ ሰላም ሊፈጥሩልን ይገባል” የሃይማኖት አባቶች

ባሕር ዳር: ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ከሃይማኖት አባቶች እና ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር በሰላም እና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል። የውይይቱ ተሳታፊዎች የሰላም...

የእንሰሳት ሃብትን በማዘመን ውጤት ለማምጣት እየተሠራ ነው።

ደብረ ማርቆስ: ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በእንስሳት ሃብት ልማት ዘርፍ የማኅበረሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሠራ መኾኑን የምሥራቅ ጎጃም ዞን የእንሰሳት እና ዓሣ ሃብት ልማት መምሪያ...

ማህበራዊ ገፆቻችን

942,605FansLike
0SubscribersSubscribe

ትኩስ መረጃዎች በፍጥነት እንዲደርስዎ ይመዝገቡ

Sign up here to get the latest news, updates and special offers delivered directly to your inbox.

You can unsubscribe at any time

ክልል ዓቀፍ

ፖሊሳዊ ሥልጠናዎችን ወደ ተግባር በመተርጎም የሀገርን እና የሕዝብን ሰላም ማረጋገጥ ይገባል።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በብርሸለቆ መሠረታዊ ውትድርና ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ያሠለጠናቸውን የመደበኛ እና አድማ መከላከል ፖሊስ...

ሀገር ዓቀፍ

ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ እና ወደ ውጭ የሚላኩ ምርቶች ጥራት ለማረጋገጥ የሚያስችል ሥርዓት ወደ ሥራ ገባ።

አዲስ አበባ: ጥቅምት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ግብርና ባለሥልጣን፣ የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር አምራቾች እና ላኪዎች ማኅበር ኮንፍረንስ እየተካሄደ ነው። የኮንፈረንሱ ዋና ዓላማ ትርጉም ያለው ውይይት...

አህጉር ዓቀፍ

ዓለም ዓቀፍ