በእንጅባራ ከተማ የሁሉም አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት ታቦታት ወደ ጥምቀተ ባሕር እየወረዱ ነው።
እንጅባራ: ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የእምነቱ ተከታዮችም ከህጻናት አስከ አዋቂዎች በባሕላዊ አልባሳት ደምቀው፣ ታቦታትን በዝማሬና በእልልታ አጅበው ወደ ማደሪያቸው በመሸኘት ላይ ናቸው።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation...
ሥልጡንነት ያስቀናኛል!
ባሕር ዳር: ኅዳር 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሰሞኑን የዓለም ሕዝብ የአሜሪካን ሀገራዊ ምርጫ ሲከታተል ሰንብቷል። የኀያላን ሀገራት ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች በሌሎች ሀገራት ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ የሚኖራቸው ‘’ተፅዕኖ’’ የማሳደር አቅም ላቅ ያለ ስለኾነ...
ኢትዮጵያውያንን ለመታደግ የተዘጋጀው የሙዚቃ ድግሥ
ባሕር ዳር: ሰኔ 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ በተለያዩ ጊዜያት ድርቅ እየተከሰተ በርካቶችን ከቀያቸው አፈናቅሏል፤ የሰው ሕይዎት አጥፍቷል፤ እንስሳትንም ጎድቷል፡፡ በወቅቱ የተከሰተውን ረሀብ የኢትዮጵያ መንግሥት ለዓለም ሕዝብ ባለማሳወቁ እና እርዳታ ከለጋሾች ባለመጠየቁ መትረፍ የነበረባቸው ወገኖች...
በሀጅ ሥነ ሥርዓት የዓረፋ ኹጥባ
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሀጅ ሥነ ሥርዓት በይፋ በተጀመረው የሀጅ ሥነ ሥርአት “የዓረፋ ኹጥባ” ይከናወናል።
“የዓረፋ ኹጥባ” አማርኛን ጨምሮ በ20 ቋንቋዎች እንደሚተረጎም ተገልጿል።
የዓረፋ ኹጥባ ብዙ ተናጋሪ ባላቸው 20 ቋንቋዎች ተተርጉሞ ለ1 ቢሊየን ሰዎች...








