መጀመሪያዋ ትውልደ ኢትዮጵያዊት የእስራኤል ሚኒስትር::

በሚቀጥለው እሑድ ቀን ግንቦት 9/2012 ዓ.ም 120 የእስራኤል የፓርላማ አባላት ቃለ መሐላ ይፈጽማሉ፡፡ ከእነዚህ መካካል ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ቤተ እስራኤላዊት ወይዘሮ ፕኒና ታምኖ እሸቴ ይገኙበታል፡፡ ወይዘሮ ፕኒና ታምኖ የመጀመሪያዋ የገቢዎች መሥሪያ ቤት ሚንስትር በመሆን ቃለ...

ሰማይ ጠቀሱን ፎቅ ለፆመኞች ስንቅ

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 04/2012 ዓ.ም (አብመድ) ቁመቱ 828 ሜትር ይረዝማል፤ የዓለማችን ሰማይ ጠቀስ ፎቅ ነው። በዱባይ መሬት ላይ የቆመው ይህ ሕንፃ ውበቱ ውብ ነው። አምናና ታች አምና በረመዳን ወቅት በገበያተኛ ተሞልቶ ጠጠር መጣያ ቦታ...

“እኛ ስለእናንተ ማኅበራዊ ሕይወታችንን ረስተን እና ቤተሰቦቻችን ተለይተን በዚህ እንቆያለን፤ እናንተ ደግሞ ስለእኛ በቤታችሁ...

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 04/2012 ዓ.ም (አብመድ) ሩጫው ፈፅሞ መዘናጋትን ከማትሻ ሽርፍራፊ የጊዜ ዑደት ጋር ነው፤ ምክንያቱም በአንዲት ባልታደለች የጊዜ ቁራጭ ውስጥ ሕይወት ሊያልፍ ይችላልና፡፡ ግብግቡ እስትንፋስ እስከመቀጠል የሚደርስ ነው፤ ትግሉ ከማያቋርጠው የሰው ልጅ ተፈጥሯዊ እና...

የቻይና የሐኪሞች ቡድን ዝምባብዌ ገባ፡፡

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 04/2012 ዓ.ም (አብመድ) የቻይና የሐኪሞች ቡድን የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ዝምባብዌ ገባ፡፡ ከማዕከላዊ ቻይና ሁናን ግዛት መነሻቸውን ያደረጉት ሐኪሞቹ ወረርሽኙን ለመከላከል የሚያግዙ የሕክምና ቁሳቁስ መውሰዳቸውም ታውቋል፡፡ አጋዥ የመተንፈሻ መሣሪያዎች (ቬንትሌተሮች)፣ የአፍና...

የዓለም ነርሶች ወገናቸውን ከኮሮናቫይረስ ለማትረፍ እየታገሉ ቀናቸውን እያከበሩት ነው፡፡

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 04/2012 ዓ.ም (አብመድ) የዓለም የነርሶች ቀን ነርሶች ወገኖቻቸውን ለማትረፍ ከምንጊዜውም በላይ ሕይዎታቸውን ለአደጋ ባጋለጡበት ጊዜ እየተከበረ ነው፡፡ ዛሬ ግንቦት 4/2012 ዓ.ም የዓለም የነርሶች ቀን ነው፡፡ የዓለም ነርሶች ካውንስል እ.አ.አ ከ19 65 ጀምሮ...