ኢትዮጵያ ኢየሩሳሌም ውስጥ የቡና ኤግዚቢሽን አካሄደች፡፡
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 24/2012 ዓ.ም (አብመድ) ኢትዮጵያ ኢየሩሳሌም ውስጥ ለተለያዩ ሀገራት የዲፕሎማሲ ማኅበረሰብ አባላት ዛሬ የቡና ኤግዚቢሽን ቅርባለች፡፡
አዘጋጁ በእስራኤል የኢትየዮጵያ ኤምባሲ ነው፡፡ ዝግጅቱን ለማካሄድ ምክንያት የሆነው ደግሞ በእስራኤል ባደረገው የዳሰሳ ጥናት ስለኢትዮጵያ ቡና የሚያውቁት...
በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከአምስት ሚሊዮን አለፈ፡፡
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 13/2012 ዓ.ም (አብመድ) የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በአምስት ወራት ቆይታው በዓለማቀፍ ደረጃ ከአምስት ሚሊዮን የሚበልጡ ሰዎችን መያዙን የጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ፡፡
መረጃ እንደሚያመለክተው 5 ሚሊዮን 90 ሺህ 977 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል፡፡ በቫይረሱ...
ሀገራቱ የሕዳሴ ግድቡን ጉዳይ በራሳቸው እንዲፈቱ የተመድ ዋና ፀሐፊ አሳሰቡ፡፡
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 12/2012 ዓ.ም (አብመድ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ጉዳይ በቅርበት እየተከታተሉት መሆኑን አስታውቀዋል፡፡
የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታን በተመለከተ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብጽ ልዩነታቸውን...
በግሪክ ማላካሳ የስደተኞች ካምፕ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት ደቅኗል፡፡
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 12/2012 ዓ.ም (አብመድ) አፍጋኒስታናዊው ጋዜጠኛ ሬዛ በሺዎች ከሚቆጠሩና በግሪክ አቴንስ አቅራቢያ ማላሳካ ከተጠለሉ ስደተኞች መካከል አንዱ ነው፡፡ በስደተኞች መጠለያ ውስጥ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን በተመለከተ ለቢቢሲ በሰጠው መረጃ ለስደተኞቹ በቤት ውስጥ መቆየት...
አልቃይዳ እና አይ ኤስ ወደ እርስ በእርስ ጦርነት መግባታቸው ተገለጸ፡፡
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 07/2012 ዓ.ም (አብመድ) ለዓመታት ጥምረት መሥርተው በማሸበር የሚታወቁት አልቃይዳ እና አይ ኤስ አይ ኤስ በሳኅል ቀጣና ጦር መማዘዛቸው ተሰምቷል፡፡ በቅርቡ ሁለቱ ቡድኖች በመካከላቸው ስንጥቅ ተፈጥሮ እርስ በእርስ መታኮስ እንደጀመሩ ባለሙያዎች እየተናገሩ...








