ፕሬዝዳንት ትራምፕ ሱዳንን ከሽብርተኝነት ዝርዝር ውስጥ ሊያስወጡ መሆኑ ተሰምቷል፡፡
ባሕርዳር፡ ጥቅምት 10/2013 ዓ.ም (አብመድ) ከአውሮፓውያኑ 1993 ጀምሮ ሱዳን ሽብርተኝነትን ከሚደግፉ ሀገራት ስም ዝርዝር ውስጥ ተካታለች፡፡ ይህም የቀድሞው የአልቃይዳ መሪ ኦሳማ ቢንላደን የመንግስት እንግዳ ሆነው መኖራቸውን ተከትሎ የመጣ ነው፡፡
የካሳ ክፍያው በአውሮፓውያኑ 1998 የአሜሪካ ኢምባሲ...
የዓለም ጤና ድርጅት ለኮሮናቫይረስ የተዘጋጀው ሬምዴስቬር መድኃኒት ላይ ሙከራ አካሂዷል። ድርጀቱ በሙከራው መድኃኒቱ የሞት...
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 06/2013 ዓ.ም (አብመድ) የዓለም ጤና ድርጅት ፀረ- ቫይረስ መድኃኒት የተባለውን ሬምዴስቬርን ጨምሮ በአራት መድኃኒቶች ላይ ሙከራ አካሂዷል፡፡ መድኃኒቱ ታካሚዎች በሕክምና ተቋማት ውስጥ የሚያሳልፉትን ጊዜ በማሳጠርም ሆነ በሕይወት እንዲቆዩ የሚያበረክቱት አስተዋፅዖ ዝቅተኛ...
አሜሪካ ለቱሉ ሞዬ ጂኦተርማል ፕሮጀክት የ1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ አደረገች።
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 06/2013 ዓ.ም (አብመድ) አሜሪካ በዓለም አቀፉ የልማት ፋይናንስ ኮርፖሬሽን አማካይነት በኦሮሚያ ክልል ለሚካሄደው የቱሉ ሞዬ ጂኦተርማል ፕሮጀክት ለቴክኒካል ልማት የሚውል የ1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ አድርጋለች።
የቱሉ ሞዬ ጂኦተርማል ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ...
ክርስቲያኖ ሮናልዶ የኮሮናቫይረስ ተገኘበት፡፡
ፖርቱጋላዊው የእግር ኳስ ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ በኮሮናቫይረስ መያዙን የሀገሪቱ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡
የጁቬንቱስና ፖርቱጋል አጥቂው በኮሮናቫይረስ መያዙንና የሕመም ምልክቶች ግን እንዳልታዩበት የፖርቱጋል እግር ኳስ ፌዴሬሽንን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
ባለፈው እሑድ በአውሮፓ ሀገራት ዋንጫ ማጣሪያ ከፈረንሳይ...
በድጋሜ በኮሮናቫይረስ የተያዘው ሰውየ ከመጀመሪያው የከፋ ሕመም አጋጥሞታል፡፡
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 03/2013ዓ.ም (አብመድ) በአሜሪካ ከዚህ ቀደም በኮሮናቫይረስ ተይዞ የነበረ ሰው በድጋሜ መያዙንና የሕመሙ ሁኔታ ከመጀመሪያው የከፋ መሆኑን የሕክምና ባለሙያዎች አስታወቁ፡፡
የ25 ዓመቱ ወጣት በሁለተኛው ዙር ሕመሙ ሳምባው ክፉኛ በመጎዳቱ ሆስፒታል ገብቶ አጋዥ መተንፈሻ...








