ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብሪክስ ኒው ዲቨሎፕመንት ባንክ ፕሬዚዳንት ዲልማ ሩሴፍ ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብሪክስ አባል ሀገራት ኒው ዲቨሎፕመንት ባንክ ፕሬዚዳንት ዲልማ ሩሴፍ ጋር ተወያይተዋል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
“በባለብዙ ወገን መድረኮች አካታችነትን ማረጋገጥ ተገቢ ነዉ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ጥቅምት 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ3ኛው የቤልት ኤንድ ሮድ ፎረም መክፈቻ መርሃ ግብር ላይ ንግግር አድርገዋል::
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በንግግራቸው የቻይና-አፍሪካን ግንኙነት ጥንተ መሰረት እና እድገት አውስተው በቢአርአይ የመሰረተ ልማት ክንውን...
የኢትዮጵያ እና ቻይና ግንኙነትም ከሁሉን አቀፍ ፅኑ ግንኙነት ወደ ኹኔታ የማይፈታው ስልታዊ ትብብር እና...
ባሕርዳር፡ ጥቅምት 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ፕሬዝደንት ሺ ጂንፒንግ ከየልዑካን ቡድናቸው ጋር በመኾን በቻይና ታላቁ የሕዝብ አዳራሽ የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል::
በሁለትዮሽ ውይይቱ ወቅት ፕሬዝዳንት ሺ በኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀል ሁነት ክቡር...
“ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ያደረጉት ምክክር ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን...
ባሕርዳር፡ ጥቅምት 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ኪያንግ ጋር ያደረጉት ምክክር ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ጠንካራ የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ለማሳደግ ያላትን ፍላጎት ያሳየችበት መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር...
ኢትዮጵያ በሮም የዓለም ምግብ ፎረም ላይ ተሞክሮዎቿን ታቀርባለች ተብሎ ይጠበቃል።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ኢትዮጰያ በጣሊያን ሮም ዛሬ በተጀመረው የዓለም ምግብ ፎረም ላይ እየተሳተፈች ነው።
በኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል የተመራው የኢትዮጵያ ልዑክ በፎረሙ ላይ እየተሳተፈ ነው።
በአረንጓዴ ልማት፣ በመስኖ ስንዴ ልማት ምርትና ምርታማነት...