አቶ ደመቀ መኮንን ከቢል እና ሚሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን መስራች እና ሊቀ መንበር ቢል ጌትስ...

ባሕር ዳር: ጥር 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከቢል እና ሚሊንዳ ጌትስ መስራች እና ሊቀ መንበር ቢል ጌትስ ጋር ዛሬ ተወያይዋል። ውይይቱን ያደረጉት በስዊዘርላድ ዳቮስ እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም...

“አቶ ደመቀ መኮንን ለ54ኛ ጊዜ እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ላይ እየተሳተፉ ነው” የውጭ...

ባሕር ዳር: ጥር 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ላይ እየተሳተፉ ነው። የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም በዳቮስ ስዊዘርላንድ መካሄድ ጀምሯል። ለ54ኛ ጊዜ እየተካሄደ የሚገኘው የዘንድሮው ጉባኤ ጭብጥ "...

ሳዑዲ አረቢያ ለኢትዮጵያ ዜጎች የሥራ እድል ስምሪት መስጠቷን እንደምትቀጥል ገለጸች።

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ልዑል አብዱልአዚዝ ቢን ሳዑድ ቢን ናይፍ በሳዑዲ አረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሌንጮ ባቲን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ በውይይታቸው ልዑል አብዱልአዚዝ ቢን ሳዑድ ቢን ናይፍ ሳዑዲ አረቢያ ለኢትዮጵያ ዜጎች የሰጠችውን...

ባሕር ዳር ከቻይናዋ ዱጃንየ ከተማ ጋር የእህትማማችነት ስምምነት ተፈራረሙ።

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በከንቲባ አዳነች አቤቤ የሚመራው የልዑካን ቡድን በቼንዱ እያደረገ ባለው የሥራ ጉብኝት ላይ የባሕር ዳር እና ዱጃንየ ከተሞች ዛሬ የእህትማማችነት ስምምነት ተፈራርመዋል:: የባሕርዳር ከተማ ከንቲባ ጎሹ እንዳለማው እና...

ሩሲያ ግዙፍ የአግሮ ፕሮሰሲንግ ግሩፕ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ማምረት ሊጀምር ነው።

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)17 ግዙፍ አምራች ኩባንያዎችን የያዘው የሩሲያ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ኢንቨስት ለማድረግ መወሰኑን ገልጿል። ከ10 ቢሊየን ሩፕል በላይ የኢንቨስትመንት ካፒታል ያስመዘገበው እና 17 ግዙፍ የሩሲያ አምራች ኩባያዎችን ያቀፈው አግሮ...