በስፔን የንጉሥ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ባርሴሎና ከ ሪያል ማድሪድ ጋር ይጫወታል፡፡

ባሕርዳር፡- መጋቢት 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም እግር ኳስ አፍቃሪያንን ትኩረት በመሳብ የሚታወቀው ኤልክላሲኮ ዛሬ ምሽት ይደረጋል፡፡ በስፔን ላሊጋ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡት ባርሴሎና እና ሪያል ማድሪድ በስፔን የንጉሥ ዋንጫ በግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ይገናኛሉ፡፡ ከእግር ኳስ...

አትሌት አበጀ አያና በፓሪስ ማራቶን ድል አደረገ።

ባሕርዳር: መጋቢት 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አትሌት አበጀ አያና በዛሬው ዕለት በተካሄደው የፓሪስ ማራቶን ድል ቀንቶታል። አትሌቱ ውድድሩን ያሸነፈው 2 ሰዓት 07 ደቂቃ ከ14 ሴኮንድ በሆነ ሰዓት በመግባት ነው። ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አትሌት ጉዬ አዶላ 2 ሰዓት 07...

የ2024ቱ የአፍሪካ ዋንጫ የሚካሄድበት ቀን ይፋ ሆነ።

ባሕርዳር: መጋቢት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በኮትዲቯር አስተናጋጅነት የሚካሄደው የ2024ቱ የአፍሪካ ዋንጫ የሚካሄድበት ወር እና ቀናቶች በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ይፋ ተደርገዋል፡፡ ካፍ በትናንትናው እለት እንዳስታወቀው÷ የ2024ቱ የአፍሪካ ሀገራት እግር ኳስ ውድድር ከፈረንጆቹ ጥር 13...

ማንቸስተር ዩናይትድ ስለምን ተፈላጊነቱን አጣ?

ባሕር ዳር:መጋቢት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከፕሪምየር ሊጉ ክለቦች ወደ 1 ቢሊየን ፓውንድ የሚጠጋ ዕዳ ያለበት ክለብ ማንቸስተር ዩናይትድ እንደሆነ አዲስ የወጣ መረጃ አመልክቷል፡፡ ማንቸስተር ዩናይትድ ከጠቅላላ ዕዳ፣ ከባንክ ብድር እና ካልተጠበቀ የዝውውር ክፍያ ጋር በተገናኘ...

የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሃም አሰልጣኝ አንቶንዮ ኮንቴን አሰናብቷል፡፡

ባሕር ዳር:መጋቢት 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጣልያናዊው አሰልጣኝ አንቶንዮ ኮንቴ ከሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሃም አሰልጣኝነታቸው መነሳታቸውን ክለቡ አስታውቋል፡፡ የ53 ዓመቱ ጎልማሳ ጣሊያናዊው አሰልጣኝ አንቶንዮ ኮንቴ ለ16 ወራት ከቶተንሀም ጋር የነበራቸውን ቆይታ በስምምነት ቋጭተውታል ተብሏል፡፡ ከጁቬንቱስ፣ ቼልሲ፣...