በሰቆጣ ከተማ ሱሰኝነትን የሚጠየፍ ትውልድ ለመገንባት ያለመ የሩጫ ውድድር ተካሄደ።
ሰቆጣ፡ ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር በሰቆጣ ከተማ በሴቭ ዘችልድረንና በቅሸነ ቲያትርና ፕሮዳክሽን ትብብር የተዘጋጀው "እኔ እራሴንና ሀገሬን ከሱስ እታደጋለሁ" በሚል መሪ መልእክት 5ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ሩጫ እየተካሄደ ነው።
በውድድሩም...
ከ5 ሺህ በላይ ወጣቶች የተሳተፉበት የሩጫ ውድድር በሰቆጣ ከተማ ተካሄደ።
ሰቆጣ፡ ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር በሰቆጣ ከተማ በሴቭ ዘችልድረንና በቅሸነ ቲያትርና ፕሮዳክሽን ትብብር የተዘጋጀው "እኔ እራሴንና ሀገሬን ከሱስ እታደጋለሁ" በሚል መሪ መልእክት 5ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ሩጫ ተካሂዷል።
በውድድሩም ከ5...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የዓለም ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታውን በሞሮኮ ያካሂዳል።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ከሦስት ዓመታት በኃላ አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ለሚያዘጋጁት የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሕዳር ወር ላይ ጨዋታውን ማድረግ ይጀምራል። በምድብ አንድ የተመደበው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የፊታችን ሕዳር አምስት...
ባሕር ዳርን ከወልቂጤ ከተማ የሚያገናኘው ጨዋታ ተጠባቂ ነው፡፡
ባሕር ዳር: ጥቅምት 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በአራተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ቀን 9 ሰዓት ሀዋሳ ከተማን ከኢትዮጵያ መድን ያገናኛል፡፡
በሦስት ሳምንታት ጨዋታዎች አምስት ነጥብ የሰበሰቡት ሀዋሳዎች አንድ ጨዋታ ብቻ አሸንፈዋል፡፡ በአንጻሩ በሁለት ጨዋታዎች...
“አፍሪካ ከቅኝ ተገዥነት ቀንበር እንድትላቀቅ የጀግናው የኢትዮጵያ ጦር ሠራዊት ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ጉልህ ሚና ተጫውቷል”...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ መሪ የነበሩት ግርማዊ ቀዳማዊ ዓጼ ኀይለሥላሤ እ.ኤ.አ በ1924 የአውሮፓን ሀገራት በተለይም ፈረንሳይን እየጎበኙ ነበር፡፡ በዚህ ወቅት ታዲያ ስምንተኛው ዓለም አቀፍ የኦሎምፒክ ጨዋታዎች በፓሪስ ከተማ እየተካሄደ...