የዋንጫ ተፎካካሪነትን ለማጠናከር እና ከወራጅ ቀጣና ለመራቅ ኤቨርተን ከማንቸስተር ሲቲ የሚደረግ ትንቅንቅ፡፡
ዛሬ በጉዲሰን ፓርክ ኤቨርተን ከማንቸስተር ሲቲ የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው፡፡ ማንቸስተር ሲቲ ከ17 ጨዋታዎች 10ሩን አሸንፏል፤ በአራት አቻ ወጥቶ በሦስቱ ተሸንፎ ተስተካካይ ጨዋታ እየቀረው በ34 ነጥብ ደረጃው 5ኛ ነው፡፡
ኤቨርተን ከማንቸስተር ሲቲ ጋር ባደረጋቸውን...
የበዓል ሰሞን የእንግሊዝ ፕሪሜየር ሊግ ጨዋታዎች ዛሬ ይጀመራሉ።
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የበዓል ሰሞን/የቦክሲንግ ደይ/ በአጭር ቀናት ውስጥ ተደራራቢ ጨዋታዎች ይከወኑበታል።
ዛሬ ከሚከናወኑ ጨዋታዎች መካከል በውጤት ማጣት እየተፈተነ ያለው ማንቸስተር ዩናይትድ የዘንድሮውን ጠንካራ ቡድን አስቶን ቪላን የሚገጥምበት ጨዋታ...
እንግሊዛዊው ቢሊየነር ሰር ጂም ራትክሊፍ የማንቸስተር ዩናይትድን 25 በመቶ ድርሻ በ1 ነጥብ 3 ቢሊዮን...
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የ71 ዓመቱ ጂም ኦልድትራፎርድ ስታዲየምን 300 ሚሊዮን ዶላር ለማደስም ነው የተስማሙት ተብሏል።
የማንቸስተር ከተማ ተወላጅ የኾኑት ራትክሊፍ የፔትሮ ኬሚካልስ ኩባንያ እና የኢኔኦስ ስፖርት ሊቀመንበር ሲኾኑ "የማንቸስተር ዩናይትድ...
በጥር ወር የተጫዋቾች ዝውውር በርካታ ክለቦች ፉክክር ወስጥ ገብተዋል።
ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የጀርመኑ ባየር ሙኒክ ፖርቱጋላዊውን የተከላካይ አማካኝ ተጫዋች ጆአዎ ፓልሂንሃ በ60 ሚሊዮን ዩሮ ለማዛወር እየተንቀሳሰ መኾኑ እየተዘገበ ነው፡፡
ሊቨርፑል እና አርሰናልም በ28 ዓመቱ አማካይ ጆአዎ ላይ ዓይናቸውን እንደጣሉበት ቢቢሲ...
የዓለም ክለቦች የፍጻሜ ጨዋታ በማንቸስተር ሲቲና ፋሉሚንዜ መካከል ይደረጋል።
ባሕርዳር: ታኅሳሥ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሳኡዲ አረቢያ እየተደረገ በሚገኘው የዓለም የክለቦች ዋንጫ ዛሬ የፍጻሜና የደረጃ ጨዋታዎች ይከናወናሉ።በግማሽ ፍጻሜ የእንግሊዙ ማንቸስተር ሲቲ የጃፓኑን ኡርዋ ሬድስ፣የብራዚሉ ፍሉሚንዜ የግብጹን አል አህሊ አሸንፈው ለፍጻሜ ደርሰዋል።
ዛሬ ፍጻሜውን...