በርሚንግሃም ሲቲ ዋይኒ ሩኒን ከአሠልጣኝነት አሰናበተ።

ባሕርዳር: ታኅሳሥ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የ38 ዓመቱ ዋይኒ ሩኒ በእንግሊዝ ሻምፒዮንስ ሺፕ በመሳተፍ ላይ የሚገኘው የበርሚንግሃም ሲቲ ቡድን አሠልጣኝ ነበር፡፡ ሩኒ እኤአ ጥቅምት 11 ቀን 2023 ቡድኑን...

ዌስትሃም የቶማስ ሱሴክን ውል አራዘመ

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዌስት ሃም አማካይ ቶማስ ሱሴክ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር እስከ ሰኔ 2027 የሚያቆየውን አዲስ ውል ፈርሟል። ተጫዋቹ በዚህ የውድድር ዘመን ለክለቡ ስምንት ጎሎችን አስቆጥሯል። የ28 ዓመቱ የቼክ ሪፐብሊክ ዜጋ ለዌስት...

“2023 የክርስቲያኖ ሮናልዶ ዳግም የከፍታ ጊዜ”

ባሕርዳር: ታኅሳሥ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ክርስቲያኖ ሮናልዶ በ2023 እ.ኤ.አ ዓመት 54 ግቦችን አስቆጥሯል።ይህ የግብ ቁጥር ተጫዋቹን የዓለማችን የዓመቱ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ኾኖ እንዲያጠናቅቅ አድርጎታል። ከሳኡዲው አልናስር ጋር አስደናቂ ጊዜን እያሳለፈ ያለው ሮናልዶ በ2022 16...

ነገ በሚጀመረው የተጫዋቾች ዝውውር ክለቦች ተጫዋቾችን ለማስፈረም ድርድራቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል፡፡

ባሕር ዳር: ታኅሳሥ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአውሮፓ ሀገራት የሚገኙ የእግር ኳስ ቡድኖች እ.ኤ.አ ጥር 1/2024 በሚጀመረው የዝውውር ጊዜ በርካታ ተጫዋቾችን በክፍያ፣ በነጻ እና በውሰት ለማስፈረም መዘጋጀታቸውን እየጠቆሙ ነው፡፡ ቶትንሃም የሮማንያ ዜግነት ያለውን የጄኖአ ተከላካይ ራዱ...

በእንግሊዝ ፕሪሜየር ሊግ ዛሬ አርሰናል ከዌስት ሃም ወሳኝ ጨዋታ ያደርጋሉ፡፡

ባሕርዳር: ታኅሳሥ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አርሰናል በኤምሬትስ ስታዲየም ከዌስት ሃም የሚያደርገው ጨዋታ ተጠባቂ ኾኗል፡፡ አርሰናል በዚህ ውድድደር ዘመን 18 ጨዋታዎችን አድርጎ 12ቱን አሸንፏል፡፡ በአራት አቻ ወጥቷል፡፡ በሁለቱ ደግሞ ተሸንፎ 40...