የአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ የምድብ ሁለተኛ ዙር ጨዋታዎች ዛሬም ይቀጥላሉ። ባሕር ዳር: መስከረም 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ሁለተኛ ዙር ጨዋታዎችን እያከናወነ ያለው የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዛሬ ከ ምድብ 5 እስከ 8 የሚካሄዱ ጨዋታዎችን ያስተናግዳል። የአምናው የዋንጫ ባለቤት ማንቸስተር...

ስለ እግር ኳስ ብዙ በማይወራለት ምድር ኾኖም ዓለምን እያስገረመ ያለው ኮከብ።

ባሕር ዳር: መስከረም 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በኦልድትራፎርድ አሁንም እየተዘመረለት ነው ፤ ስለ እግር ኳስ ብዙ በማይወራለት ምድር ኾኖም ዓለምን እያስጨበጨ ያለ ኮከብ - ክሪስቲያኖ ሮናልዶ። አበቃለት ሲባል የጎመራው የኳስ ባለውለታ እግር ኳስን በልፋቱ ነግሶበታል ይሉታል ብዙዎች።...

አምስተኛዉ ግራንድ አፍሪካን ረን በአሜሪካ ዲሲ በመጪዉ ጥቅምት ሊካሄድ ነው።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በርካታ ኢትዮጵያዊያን የኦሎምፒክ አትሌቶች እና የዓለም ሻምፒዮኖች በዚህ ዝግጅት ላይ በክብር እንግድነት ይሳተፋሉ። ባለፉት ዓመታት ፈጣን እድገት እያሳየ የመጣው ግራንድ አፍሪካን ረን በመጪዉ ጥቅምት 3/2016 ዓ.ም. በዋሽንግተን ዲሲ...

ክርስቲያኖ ሮናልዶ ለብሔራዊ ቡድን 200 ጊዜ በመሰለፍ የዓለም ድንቃ ድንቅ መዝገብ ላይ ክብረወሰን አስመዘገበ።

ባሕር ዳር: ሰኔ 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ክርስቲያኖ ሮናልዶ ለፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን 200 ጊዜ ተሰልፎ በመጫዎት ስሙ በዓለም ድንቃ ድንቅ መዝገብ ላይ ሰፍሯል፡፡ ሮናልዶ ትላንት ምሽት በአውሮፓ ኔሽንስ ሊግ ሀገሩ ፖርቹጋል አይስላንድን በገጠመችበት ጨዋታ 200ኛ...

የቀጣይ ዓመት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር መርሐ ግብር ይፋ ኾነ

ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2015 ዓ.ም (አሚኮ) መርሐ ግብሩ እንዳመላከተው የፕሪሚየር ሊጉ የውድድር ሳምንት በነሐሴ 05 ቀን 2015 ዓ.ም ይጀመራል፡፡ የ2023/24 የሊጉ ጨዋታ የመክፈቻው ዕለት የእንግሊዝ እና የአውሮፓ ሻምፒዮኑ ማንቸስተር ሲቲ ከአዲስ አዳጊው በርንሌይ ጋር...