የኢትዮጵያ ከ15 ዓመት በታች ወንዶች ብሔራዊ ቡድን በሴካፋ ውድድር ላይ ለመካፈል ወደ ዩጋንዳ አቀና።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ከ15 ዓመት በታች ወንዶች ብሔራዊ ቡድን በሴካፋ ውድድር ላይ ለመካፈል ወደ ዩጋንዳ አቀንቷል።
ውድድሩ በዩጋንዳ አስተናጋጅነት ከጥቅምት 24 እስከ ህዳር 6 ይካሄዳል። የሴካፋ ከ15 ዓመት በታች ውድድር ላይ የሚሳተፈው...
“ጥሩ ተሸናፊዎች ከመጥፎ አሸናፊዎች የበለጠ ክብር አላቸው” ፊፋ
ባሕር ዳር: ጥቅምት 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) በርካታ የሥነ ምግባር ሕጎች አሉት፡፡ ከሕጎቹ አንዱ የእግር ኳስ የመጫዎቻ ሜዳዎች ሰላማዊ ብቻ መኾን እንዳለባቸው ግዴታ ያስቀምጣል።
ሰላማዊ የእግር ኳስ ጨዋታ ደግሞ የስፖርት...
ሉሲዎች የመልስ ጨዋታቸውን ዛሬ በአቡጃ ያደርጋሉ።
ባሕር ዳር:ጥቅምት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን በ2024 ኦሎምፒክ የሴቶች እግር ኳስ ማጣሪያ ሁለተኛ ዙር የመልስ ጨዋታ ከናይጀሪ ጋር ይካሄዳል።
ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን መረጃ እንደሚያመለክተው ጨዋታው ምሽት12 ሰዓት ላይ በአቡጃ አቢዮላ...
የካፍን ዝቅተኛ መስፈርት የሚያሟላ ስታዲየም ባለመኖሩ ፌዴሬሽኑም ሀገርም ከፍተኛ ዋጋ እየከፈሉ ነው ተባለ።
አዲስ አበባ: ጥቅምት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን 15ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውን በአፍሪካ ኅብረት አዳራሽ ማካሄድ ጀምሯል።
በጉባኤው የ2015 ዓ.ም አፈፃፀም ሪፖርትና የ2016 ዓ.ም እቅድ ቀርቦ ውይይት ይደረግበታል።
በተጨማሪም በ2014 ዓ.ም የምርጫ...
ፋሲል ከነማ ኢትዮጵያ ቡናን አሸነፈ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአራተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕርምየር ሊግ መርሐ ግብር ጨዋታ ፋሲል ከነማ ኢትዮጵያ ቡናን 2 ለ 0 በኾነ ውጤት አሸንፏል።
አማኑኤል ገ/ሚካኤል በ54 ኛው እና
80ኛው ደቂቃ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች...