ሰብዓዊ ድጋፍን ዓላማ ያደረገ የሕጻናት ሩጫ መዘጋጀቱን የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አስታወቀ።
አዲስ አበባ: መስከረም 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ፣ በአፋር እና በትግራይ ክልል በጦርነቱ ምክንያት የተፈናቀሉና ችግር ላይ የሚገኙ ሴቶችን መልሶ ለማቋቋም ያለመ የሕጻናት ሩጫ እደሚያካሂድ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ገለጸ።
የሕጻናት ሩጫው የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የ10 ኪሎ...
በላቲቪያ ሪጋ የዓለም የጎዳና ላይ ውድድር የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ አቀባበል ተደረገለት
አዲስ አበባ፡ መስከረም 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በታሪክ ለመጀመሪያ ግዜ በላቲቪያ ሪጋ በተካሄደው የዓለም የጎዳና ላይ ውድድር የተሳተፈው እና ከዓለም ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ዛሬ ማለዳ ሀገሩ ሲገባ ደማቅ አቀባበል...
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ዕውቅና እና ሽልማት ተበረከተለት
አዲስ አበባ፡ መስከረም 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በላቲቪያ ሪጋ በተካሄደው የዓለም የጎዳና ላይ ውድድር የላቀ ውጤት ያስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ እውቅና እና ሽልማት ተበረከተለት።
በታሪክ ለመጀመሪያ ግዜ በተስተናገደው የላቲቪያ ሪጋ የዓለም የጎዳና ላይ...
“በሻምፒዮናው ለሀገራችን የተሻለ ውጤት ለማምጣት ተዘጋጅተናል” አትሌቶች
ባሕር ዳር: መስከረም 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በላቲቪያ ሪጋ በሚካሄደው የዓለም የጎዳና ላይ ሩጫ ሻምፒዮና የተሻለ ውጤት ለማምጣት የሚያስችላቸውን ዝግጅት ማድረጋቸውን በሻምፒዮናው ላይ የሚሳተፉ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ገልጸዋል።
በሻምፒዮናው ላይ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን ትናንት ማምሻውን...
የባሕር ዳር ከነማ ለመልስ ጨዋታ ወደ ቱኒዝያ ያቀናል፡፡
ባሕር ዳር: መስከረም 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ)ባለፈው ዓመት የኢትዮጵያ ፕሪሜር ሊግ ጠንካራ ፉክክር በማድረግ 2ኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው ባሕር ዳር ከነማ በአህጉራዊ መድረክ ኢትዮጵያን ወክሎ እየተጫወተ ነው፡፡
በአፍሪካ የኮንፌደሬሽን ካፕ ሁለተኛ ዙር የማጣሪያ ውድድር እያካሄደ ያለው...