በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ የተቀዛቀዘውን የአፍሪካ ኢኮኖሚ መልሶ ለማቋቋም 154 ቢሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልግ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽነር...
                    ጥር 25/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ሕብረት 40ኛው የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ ዛሬ በሕብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ተጀምሯል። 
በስብሰባው መጀመሪያ ላይ የሕብረቱ ኮሚሽነር ሙሳ ፋኪ መሃማት እንደተናገሩት፤ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ የአህጉሪቱን ኢኮኖሚ እድገት ክፉኛ...                
                
            
            
		







