በሰሜን አሜሪካ የተቋቋሙ የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) አደረጃጀቶችን ለመደገፍ ኤምባሲው ዝግጁ መሆኑን አምባሳደር ፍጹም...
በሰሜን አሜሪካ የተቋቋሙ የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) አደረጃጀቶችን ለመደገፍ ኤምባሲው ዝግጁ መሆኑን አምባሳደር ፍጹም አረጋ ተናገሩ፡፡
በአማራ ክልል የዳስ ትምህርት ቤቶችን ገጽታ ለመቀየር የሚያችል የገቢ ማሰባሰቢያ መርሀ ግብር በዋሽንግተን ዲሲ እየተካሄደ ነው፡፡
በመርሀ ግብሩ የአማራ ክልል...
በዋሽንግተን ዲሲ የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) አደረጃጀት ተቋቋመ፡፡
በሰሜን አሜሪካ የዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው የአልማ አደረጃጀት ዛሬ ተቋቁሟል፡፡
የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በሰሜን አሜሪካ ከሕዝብ ጋር ባካሄዷቸው ምክክሮች ትኩረት ከተደረገባቸው ጉዳዮች አንዱ አልማን በዘላቂነት መደገፍና ለዚህም የሚያመች አሰራር እንዲኖር ማድረግ ነበር፡፡ በዚህም...
በዋሽንግተን ዲሲ የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) አደረጃጀት ነገ ይቋቋማል፡፡
ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 18/2012ዓ.ም (አብመድ) ከነገ ዕሁድ ጀምሮ በሰሜን አሜሪካ የተለያዩ ግዛቶች የአልማ አደረጃጀቶች እንደሚቋቋሙ የጊዜያዊ አደራጅ ኮሚቴው አስታውቋል፡፡
የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በሰሜን አሜሪካ ከሕዝብ ጋር ባካሄዷቸው ምክክሮች ትኩረት ከተደረገባቸው ጉዳዮች አንዱ አልማን...
የአማራ ክልል የሥራ ኃላፊዎች በክልሉ ኢንቨስትመንት እና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለመምከር ሲያትል ገቡ፡፡
ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 07/2012ዓ.ም (አብመድ) በአቶ ዮሐንስ ቧያለው የተመራው የአማራ ክልል የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ ሲያትል ታኮማ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡
በሲያትል ከአማራ ምሁራን፣ ባለሀብቶች፣ ሲቪክ ማኅበራት እና ልዩ ልዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር...
‹‹የወሰን እና የማንነት ጥያቄዎችን ወደ ኋላ ለማለት የሚሞክሩ ወደ ኋላ ይቀራሉ፤ ጥያቄው ግን ይቀጥላል፡፡››...
‹‹የወሰን እና የማንነት ጥያቄዎችን ወደ ኋላ ለማለት የሚሞክሩ ወደ ኋላ ይቀራሉ፤ ጥያቄው ግን ይቀጥላል፡፡›› አቶ ዮሐንስ ቧያለው
ክልሉ የሕዝቡን ኅልውና ለመጠበቅ እና ኢኮኖሚውን ለማሻሻል የሚያደርገውን ጥረት እንደሚደግፉ በኮሎምበስ ነዋሪ አማራዎች ተናግረዋል፡፡
የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች...








