ሂዩማን ራይትስ ዎች ላወጣው ሪፖርት ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ መንግሥት የተሰጠ ምላሽ
ሂዩማን ራይትስ ዎች የተባለው ድርጅት እ.ኤ.አ. ግንቦት 1/2023 (ግንቦት 24/2015 ዓ.ም) በሀገራችን በአንዳንድ አካባቢዎች ጉልህ የሆኑ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች መፈጸማቸውን የሚገልጽ መሰረተ ቢስ ሪፖርት አውጥቷል።
በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል የነበረው ግጭት በርካታ አካባቢዎችን ለጉዳት ያጋለጠ ቢሆንም...
የብራዚል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ነገ አዲስ አበባ ይገባሉ።
ባሕር ዳር : ግንቦት 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የብራዚል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ማውሮ ቪዬራ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በነገው ዕለት አዲስ አበባ ይገባሉ።
በኢትዮጵያ የብራዚል አምባሳደር ጃንዲር ፌሬራ ዶስ ሳንቶስ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ በብራዚል የውጭ...
የኢትዮጵያ እና ቻይና ግንኙነት በመተማመን እና ወዳጅነት ላይ የተመሰረተ መሆኑን አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ።
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የኢትዮጵያ እና ቻይና በመተማመን እና ወዳጅነት ላይ የተመሰረተው ግንኙነት ሀገራቱ ያልተነኩ እድሎችን አሟጦ ለመጠቀም ካላቸው ፍላጎት አንጻር የወደፊቱ ግንኙነታቸው...
“ጣናን የሚጋፋው በዝቷል” አያሌው ወንዴ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጣና ሐይቅ ለኢትዮጵያውያን የተሰጠ በረከት ነው። ከኢትዮጵያዊያንም አልፎ የዓለምን የአየር ጸባይ ለውጥን በማመጣጠን ለምድራችን ጤና አስፈላጊ ሥለመኾኑ ታምኖበት በዓለም አቀፍ መዝገብ የሰፈረ ሕይወት አድን ሃብት ነው። የሁሉም ሃብት...
በሀገር አቀፍ ደረጃ የግብርና አፈጻጸምን በማዘመን የምግብ ሥርዓትን የሚያሻሽል ብሔራዊ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: ግንቦት 21/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ10ኛ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ የግብርና አፈጻጸምን በማሻሻል የምግብ ሥርዓትን የሚያሻሽል ብሔራዊ ኮንፈረንስ እያተካሄደ ነው።
በኮንፈረንሱ ላይ ሀገር አቀፍ እና ዓለምአቀፍ ምርምሮች ቀርበው ይገመገማሉ።
በባሕር...








