“የሚፈጠሩ ችግሮችን በውይይት እና በመመካከር በመፍታት ትኩረት በሚሹ የኀብረተሰብ ክፍሎች ላይ የሚደርሰውን ጫና መቀነስ...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 12/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሰላም እጦት ሁሉንም የኀብረተሰብ ክፍል ይፈትናል፤ ይጎዳልም፡፡ ሰላም ከሌለ ማንኛውም የኀብረተሰብ ክፍል በሰላም ወጥቶ መግባት ፣ መሥራት እና የዕለት ከዕለት ተግባራትን መከወን አይችልም፡፡ ለሰብዓዊም ኾነ ቁሳዊ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምኅረቱ ከአሜሪካ ግምጃ ቤት ምክትል ረዳት ጸሐፊ ጋር ተወያዩ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምኅረቱ ከአሜሪካ ግምጃ ቤት ምክትል ረዳት ጸሐፊ ኤሪክ ሜየር ጋር ተወያይተዋል።
ውይይቱ በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያ መርሐ-ግብር ላይ ያተኮረ መሆኑን ባንኩ በትዊተር ገጹ ባሰፈረው መረጃ...
“ኢትዮጵያ ትልቅ አቅም ያላት ሀገር ብቻ ሳትኾን በተለያዩ ኢንዱስትሪዎች መዋእለ ነዋይ ለማፍሰስ ለሚሹ ሁሉ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ)
ኢትዮጵያ ለብዙ ሺህዎች ቋሚ እና ጊዜያዊ የሥራ እድል ያስገኙ 13 የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ገንብታ ወደ ሥራ አስገብታለች። የአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ፓርኮችንም ገንብተን በሥራ ላይ እንገኛለን ብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዓለም ባንክ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድና የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት አጃይ ባንጋ የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ እና የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት አጃይ ባንጋ የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ዛሬ ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ እና የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት አጃይ ባንጋ በኢንዱስትሪ...
የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢኒስቲቲዩት፤ ግብርና ሚኒስቴር እና የፈረንሳይ ልማት ተራድኦ ድርጅት ከአውሮፓ ኅብረት ጋር...
አዲስ አበባ: ሐምሌ 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢኒስቲቲዩት፤ ግብርና ሚኒስቴር እና የፈረንሳይ ልማት ተራድኦ ድርጅት ከአውሮፓ ኅብረት ጋር በመተባበር በጦርነት ለተጎዱ አካባቢዎች ለግብርና ሥራ ማስኬጃ የሚኾን 32 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ አድርገዋል።
የግብርና ትራንስፎርሜሽን...








